Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 እርሷም “ከደሞዜ በተጨማሪ የተሰጠችኝ ሥጦታ ናት” አለችኝ። እኔ ግን አላመንኳትም፥ ለባለቤቶችዋ እንድትመልስ ነገርኳት፥ በእስዋም በጣም አፈርሁ፤ እርሷም “አንተ ያደረግሃቸው ምጽዋቶች የት አሉ? መልካም ሥራዎችህስ ሁሉ የት አሉ? እነዚህን በጎ ተግባራት በመፈጸምህ ያገኘኸው ምን እንደሆነ ሁሉም ሰው ያውቃል።” ስትል መለሰች።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 እር​ሷም አለ​ችኝ፥ “በደ​መ​ወዜ ላይ ሰጡኝ፤” እኔ ግን አላ​መ​ን​ኋ​ትም፤ ለባ​ለ​ቤ​ቶ​ቹም መልሺ ብዬ ከእ​ርሷ ጋር ተከ​ራ​ከ​ርሁ፤ እር​ሷም መልሳ፥ “ጸሎ​ት​ህና ምጽ​ዋ​ትህ ወዴት ነው? እነሆ በላ​ይህ ያለው ሁሉ ታወቀ” አለ​ችኝ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:14
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos