Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ፍየልዋ ወደ ቤቴ በመጣች ጊዜ መጮህ ጀመረች፤ እኔም ሚስቴን ጠራሁና “ይህች ፍየል ከየት መጣች? ምናልባት በስርቆት መጥታ ይሆናል፥ ወደ ባለቤቶችዋ መልሰሽ ውሰጃት፤ በስርቆት የመጣ ነገር መብላት አንችልምና” አልኳት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ወደ እኔም በመ​ጣች ጊዜ ትጮህ ጀመር፤ እኔም እን​ዲህ አል​ኋት፥ “ይቺ ጠቦት ከወ​ዴት ናት? የሰ​ረ​ቅ​ሻት ከሆ​ነ​ችም ወደ ጌቶ​ችዋ መል​ሻት። የተ​ሰ​ረቀ መብ​ላት አግ​ባብ አይ​ደ​ለ​ምና።”

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:13
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos