Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ስለዚህ ልጆቼ ከምጽዋት ምን እንደ ሚገኝና ክፋት ወዴት እንደሚመራ አይታችሁአል፥ ሞትን ያመጣል፤ አሁን ግን ትንፋሽ አጠረኝ።” በአልጋው አስተኙት፤ ሞተ፥ በክብርም ተቀበረ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 “አሁ​ንም ልጄ፥ ምጽ​ዋት የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን እይ፤ ከሞት ታድ​ና​ለች፤ ታጸ​ድ​ቃ​ለ​ችም።” ጦቢ​ትም ይህን ተና​ግሮ ሞተ፤ ባል​ጋው ላይ ሳለም ነፍሱ ከሥ​ጋው ተለ​የች። መቶ አምሳ ስም​ንት ዐመ​ትም ሆኖት ነበር። በክ​ብ​ርም ቀበ​ሩት፤

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:11
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios