Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 እናትህን እኔ አጠገብ እንደቀበርካት ቀኑ መቼም ይሁን መቼ በዚያኑ ቀን ሂድ፤ ክፋትና፥ ሸፍጥ ያለ ሃፍረት አሸንፎ በማይባት በዚች ከተማ ውስጥ አትቆይ። ልጄ ሆይ በአሳዳጊ አባቱ በአሂካር ላይ ናዳብ ያደረገውን ተመልከት፤ አሂካር በሕይወት እያለ ወደ ጉድጓድ እንዲገባ አልተደረገምን? እግዚአብሔር ግን የጭካኔ ሥራውን በተበዳዩ ዐይን ፊት እንዲከፍል አድርጎታል። ናዳብ አሂካርን ለመግደል ስለፈለገ ተቀጥቶ ወደ ዘለዓለም ጨለማ ወረደ፥ አሂካር ግን ወደ ብርሃን ወጣ፤ በደግ ሥራው ምክንያት አሂካር ናዳብ ካጠመደበት ከሞት ወጥመድ ወጣ፥ ናዳብ ግን ወደ እራሱ ወጥመድ ወደቀ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 አክ​ብ​ረህ ቅበ​ረኝ፤ እና​ት​ህ​ንም ከእኔ ጋር ቅበ​ራት። ልጄ፥ በነ​ነዌ አት​ቈይ። ሐማ በዘ​መ​ድህ በአ​ኪ​አ​ክ​ሮስ ያደ​ረ​ገ​ውን፥ ከብ​ር​ሃን ወደ ጨለማ እን​ዳ​ገ​ባው፥ ፍዳ​ው​ንም እንደ ተቀ​በለ፥ አኪ​አ​ክ​ሮ​ስም እንደ ዳነ እይ። እርሱ ግን ፍዳ​ውን ተቀ​በለ፤ እርሱ ወደ ጨለማ ወረደ። ምናሴ ምጽ​ዋ​ትን አደ​ረገ፤ እው​ነ​ት​ንም አደ​ረገ፤ ከመ​ከ​ሩ​በት ከሞት መቅ​ሠ​ፍ​ትም ዳነ። ሐማ ግን በዚ​ያች ወጥ​መድ ወደ​ቀና ሞተ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:10
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios