Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 በፊቱ እውነትን የሆነውን ለማድረግ በሙሉ ልባችሁና በሙሉ ንፍሳችሁ ወደ እርሱ ከተመለሳችሁ፥ እርሱም ወደ እናንተ ይመለሳል፥ ፊቱንም ከዚህ በኋላ አይሰውርም። ያደረገላችሁን አስቡ፥ ድምፃችሁንም ከፍ አድርጋችሁ ምስጋናን ስጡት፤ የጽድቅ ጌታ ባርኩት፤ የዘመናትንም ንጉሥ አሞግሱት። እኔ ተማርኬ በመጣሁበት አገር ሆኜ፥ ምስጋናውን እዘምራለሁ፤ ኃጢአት በሠራች ከተማ ላይ ኃይሉንና ትልቅነቱን አስታውቃለሁ። ኃጢአተኞች ወደ እርሱ ተመለሱ፥ ስራችሁ በፊቱ ትክክለኛ ይሁን፥ ምናልባት ምሕረት ያደርግላችሁ፥ ይራራላችሁ ይሆናል።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 “በፊቱ እው​ነ​ትን ትሠሩ ዘንድ በፍ​ጹም ልባ​ችሁ፥ በፍ​ጹም ነፍ​ሳ​ች​ሁም ወደ እርሱ ከተ​መ​ለ​ሳ​ችሁ ያን ጊዜ እርሱ ወደ እና​ንተ ይመ​ለ​ሳል። ፊቱ​ንም ከእ​ና​ንተ አይ​ሰ​ው​ርም። ከእ​ና​ንተ ጋር ያደ​ረ​ገ​ውን ታያ​ላ​ችሁ። በፍ​ጹም ልባ​ችሁ፥ በፍ​ጹም ነፍ​ሳ​ች​ሁም እመ​ኑ​በት፤ ጻድቅ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግ​ኑት፤ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ምን ንጉሥ በተ​ማ​ረ​ካ​ች​ሁ​በት ሀገር ከፍ ከፍ አድ​ር​ጉት፤ እኔም በተ​ማ​ረ​ክ​ሁ​በት ሀገር አም​ን​በ​ታ​ለሁ፤ ኀጢ​አ​ተ​ኞች ለሆኑ ለአ​ሕ​ዛ​ብም ኀይ​ሉ​ንና ገና​ና​ነ​ቱን እና​ገ​ራ​ለሁ። እና​ንተ ኀጢ​አ​ተ​ኞች፥ ተመ​ል​ሳ​ችሁ በፊቱ እው​ነ​ትን ሥሯት፤ ወድ​ዶም ቸር​ነ​ቱን ለእ​ና​ንተ ያደ​ር​ግ​ላ​ችሁ እንደ ሆነ ማን ያው​ቃል?

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 13:6
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos