Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ጦቢት 10:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ጦብያም ግን “አይሆንም፥ ወደ አባቴ ለመመለስ እንድትፈቅድልኝ እለምንሃለሁ” አለው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አማቱም፥ “በእኔ ዘንድ ተቀመጥ፤ ወሬህን ይነግሩት ዘንድ እኔ ወደ አባትህ እልካለሁ” አለው። Ver Capítulo |