Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማሕልየ መሓልይ 8:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ግራው ከራሴ በታች በሆነች ቀኙም ባቀፈችኝ ነበር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ግራ እጁን ተንተርሻለሁ፤ ቀኝ እጁም ዐቅፎኛል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ግራ እጁን ያንተርሰኛል፤ በቀኝ እጁ ያቅፈኛል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ቀኙ ባቀ​ፈ​ችኝ ግራ​ውም ከራሴ በታች በሆ​ነች ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 ግራው ከራሴ በታች በሆነች ቀኙም ባቀፈችኝ ነበር።

Ver Capítulo Copiar




ማሕልየ መሓልይ 8:3
6 Referencias Cruzadas  

ግራው ከራሴ በታች ናት፥ ቀኙም ታቅፈኛለች።


መርቼ ወደ እናቴ ቤት ባገባሁህ፥ በዚያም አንተ ባስተማርከኝ፥ እኔም ከመልካሙ ወይን ጠጅ ከሮማኔም ውኃ ባጠጣሁህ ነበር።


እናንተ የኢየሩሳሌም ቈነጃጅት ሆይ፥ እርሱ እስኪፈልግ ድረስ ፍቅርን እንዳታስነሡት እንዳታነሣሡትም አስምላችኋለሁ።


እርሱ ግን፥ “ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ኀይሌ በድካም ፍጹም ይሆናል” አለኝ። እንግዲህ የክርስቶስ ኃይል እንዲያድርብኝ በበለጠ ደስታ በድካሜ መመካትን እወዳለሁ።


መኖሪያህ የዘለዓለም አምላክ ነው፥ የዘለዓለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፥ ጠላትህን ከፊትህ አውጥቶ፦ አጥፋው ይላል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos