ማሕልየ መሓልይ 7:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 እኔ የውዴ ነኝ፥ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 እኔ የውዴ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት እኔው ነኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 እኔ የውዴ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጕሮሮሽም ለልጅ ወንድሜ እየጣፈጠ እንደሚገባ፥ ለከንፈሮችና ለምላሴ እንደሚስማማ እንደ ማለፊያ የወይን ጠጅ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጕሮሮሽ ለወዳጄ እየጣፈጠ እንደሚገባ፥ የተኙትን ከንፈሮች ይናገሩ ዘንድ እንደሚያደርግ፥ እንደ ማለፊያ የወይን ጠጅ ነው። Ver Capítulo |