ማሕልየ መሓልይ 2:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ግራው ከራሴ በታች ናት፥ ቀኙም ታቅፈኛለች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 ግራ እጁን ተንተርሻለሁ፤ ቀኝ እጁም ዐቅፎኛል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 ግራ እጁን ያንተርሰኛል፤ በቀኝ እጁም ያቅፈኛል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ቀኙ ታቅፈኛለች። ግራውም ከራሴ በታች ናት፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 ግራው ከራሴ በታች ናት፥ ቀኙም ታቅፈኛለች። Ver Capítulo |