ማሕልየ መሓልይ 2:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 እኔ የሳሮን ጽጌረዳ የቈላም አበባ ነኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እኔ የሳሮን ጽጌረዳ፣ የሸለቆም አበባ ነኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እኔ እንደ ሳሮን ጽጌረዳና በሸለቆ ውስጥ እንደሚበቅል የሱፍ አበባ ነኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 እኔ የዱር ጽጌረዳ፥ የቈላም የሱፍ አበባ ነኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 እኔ የሳሮን ጽጌ ረዳ የቈላም አበባ ነኝ። Ver Capítulo |