Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 40:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ዋሽንትና በገና መዝሙር ያጣፍጣሉ፤ ለዛ ያለው ድምፅ ግን ከሁሉም ይበልጣል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 በገናና መሰንቆ ሰውነትን ደስ ያሰኙኣታል፤ ከሁለቱም ይልቅ ልዝብ አንደበት ደስ ያሰኛል። Ver Capítulo |