Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 25:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 መልካም ሚስት ያለችው፥ ከበሬና ከአህያ ጋር የማይደክም፥ በምላሱ ክፉ ያልተናገረ፥ ከርሱ ላነሱ ሰው ያላደረ፥ የታደለ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ልባም ሴትን ያገባ ብፁዕ ነው፤ በአንደበቱም ያልሳተ ሰው ብፁዕ ነው፤ ከእርሱ ላነሰ ሰው ያላደረ ብፁዕ ነው፤ Ver Capítulo |