Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 25:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ባል በሚስቱ ላይ ጥገኛ በሆነበት ቤት፤ መጥፎ ባሕርይ፥ ውርደትና ኀፍረት ይነግሣሉ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ሴት ባሏን ብትመግበው፥ ቍጣን፥ አለማክበርንና ብዙ ዘለፋን የተሞላች ትሆናለች። Ver Capítulo |