Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 24:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 እኔ እንደሚንዠረገግ ሐረግ ነኝ፤ አበቦቼም የክብርና የሀብት ፍሬዎች ተሸክመዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 እኔስ እንደ ተወደደ የወይን ሐረግ መወደድን አስገኘሁ። Ver Capítulo |