Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ሲራክ 23:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 በትዳሩ ላይ የሚባልግ፥ ማን ያየኛል? በጨለማ ተከብቤያሁ፥ በግድግዳዎችም መሀል ተከልያለሁ፥ ማንም ስለማያየኝ ከቶ የሚያስጨንቀኝ ምንድነው? ልዑል እግዚአብሔር ኃጢአቴን አይዘክረውም ብሎ ያስባል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ሚስ​ቱን ትቶ የሚ​ሄድ ሰው፥ በልቡ “ጊዜው ጨለማ ነው፤ የሚ​ያ​የኝ የለም፤ አጥር ይጋ​ር​ደ​ኛል፤ ከዚህ በኋላ ምን እፈ​ራ​ለሁ? የሚ​ያ​ው​ቀ​ኝም የለም፤ ልዑ​ልም ኀጢ​አ​ቴን ይዘ​ነ​ጋ​ል​ኛል፤ አያ​ስ​ብ​ብ​ኝ​ምም” ይላል።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ሲራክ 23:18
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios