Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 22:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ዐይን ብትጠነቁል እምባ ይፈሰዋል፥ ልብን ብተነካካው ደግሞ ስሜቶቹን ትገልጣለህ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ዐይኑን የሚጠነቍል ሰው እንባውን ያወርዳል፤ ልቡናውንም የሚነካ ሰው ጥበብን ያሳያል። Ver Capítulo |