Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 21:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ሞኝ ሰው እግሮቹን ወደ ቤት ለማስገባት ይጣደፋል፤ አዋቂ ሰው ግን በትሕትና ቀስ ብሎ ይገባል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ያላዋቂ ሰው እግር ፈጥና ወደ ቤት ትገባለች፤ በትምህርት የተፈተነ ሰው ግን የሰውን ፊት ያፍራል። Ver Capítulo |