Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 20:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ጥበበኛው በቃሉ ይፈቀራል፥ አላዋቂው ግን በከንቱ ስጦታዎችን ያፈሳል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ብልህ ሰው በቃሉ ራሱን ያስወድዳል፤ የአላዋቂዎች ስጦታም ተወዳጅነት የላትም። Ver Capítulo |