Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 18:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ንጋትና ምሽት ሲፈራረቁ ጊዜው ያለፋል፤ ላምላካችን ሁሉም ቶሎ ያልፋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ብልህ ሰው ግን ፈርቶ በሁሉ ይጠበቃል፤ ኀጢአት በሚሠራበትም ጊዜ ንስሓ ይገባል። Ver Capítulo |