Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 16:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የቀረው ግትር ሰው አንድ ሆኖ፥ እርሱም ሳይቀር አምልጦ ቢሆን ኖሮ፥ የሚያስደንቅ ይሆን ነበር። ምሕረትና ቁጣ የእግዚአብሔር ናቸው፤ ይቅርታ ሊያደርግ ወይም ሊጠፋ ሥልጣን ያለው እርሱ ብቻ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ክሣደ ልቡናውን ያጸና አንድ ሰው ቢኖር እርሱ ቢድን ድንቅ ነው፥ ይቅርታም መቅሠፍትም ከእርሱ ዘንድ ነውና ይቅር ማለት ይችላል፤ መቅሠፍትንም ማምጣት ይችላል። Ver Capítulo |