Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 11:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ምድጃ ሙሉ ፍም ከሰል የሚቀጣጠለው፥ ከአንድ ብልጭታ ነው፤ ኃጢአተኛው ደም ለማፍሰስ ተዘጋጅቶ ይጠባበቃል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 በእሳት ትንታግ ብዛት ፍሙ ይበዛል፤ ኀጢአተኛ ሰውም ሰውነቱን ያድድናታል። Ver Capítulo |