መዝሙር 92:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኃጢአተኞች እንደ ሣር ቢበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ቢለመልሙ፥ ለዘለዓለም ዓለም እንደሚጠፉ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 አንተ ግን እግዚአብሔር ሆይ! ለዘለዓለም የሁሉ በላይ ነህ። Ver Capítulo |