Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 89:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

40 የአገልጋይህን ኪዳን አፈረስህ፥ ዘውዱንም በምድር አረከስህ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

40 ቅጥሩን ሁሉ አፈራረስህ፤ ምሽጉንም ደመሰስህ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

40 ቅጽሮቹን አፈራርሰሃል፤ ምሽጎቹንም ደምስሰሃል።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 89:40
10 Referencias Cruzadas  

ቅርንጫፎችዋንም እስከ ባሕር፥ ቡቃያዋንም እስከ ወንዙ ዘረጋች።


ቤት። ጌታ የያዕቆብን ማደሪያዎች ሁሉ ዋጠ፥ አልራራምም፥ በመዓቱ የይሁዳን ሴት ልጅ አምቦች አፈረሰ፥ ወደ ምድርም አወረዳቸው መንግሥቱንና አለቆችዋን አረከሰ።


ሄ። ጌታ እንደ ጠላት ሆነ፥ እስራኤልን ዋጠ፥ አዳራሾችዋን ሁሉ ዋጠ፥ አምቦችዋን አጠፋ፥ በይሁዳም ሴት ልጅ ኀዘንና ልቅሶ አበዛ።


እርሱንና ቤቱን በዙሪያውም ያሉትን ሁሉ አላጠርህለትምን? የእጁን ሥራ ባርከህለታል፥ ንብረቱም በምድር ላይ በዝቶአል።


በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረውም።


ክብሬን ገፈፈኝ፥ ዘውዴንም ከራሴ ላይ ወሰደ።


ቁጣዬንም አፈስስብሃለሁ፥ በመዓቴም እሳት አነድብሃለሁ፥ ማጥፋትንም ለሚያውቁ ለጨካኞች ሰዎች እጅ አሳልፌ እሰጥሃለሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios