መዝሙር 88:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አቤቱ፥ እኔ ግን ወደ አንተ ጮኽሁ፥ በጥዋት ጸሎቴ ወደ ፊትህ ትደርሳለች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 እግዚአብሔር ሆይ፤ ለምን ታርቀኛለህ? ፊትህንስ ከእኔ ለምን ትሰውራለህ? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 እግዚአብሔር ሆይ! ለምን ትጥለኛለህ? ፊትህንስ ከእኔ ለምን ትሰውራለህ? Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የዙፋንህ መሠረት ፍትሕና ርትዕ ነው፤ ምሕረትና እውነት በፊትህ ይሄዳሉ። Ver Capítulo |