Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 78:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የሰማነውንና ያወቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ይህም የሰማነውና ያወቅነው፣ አባቶቻችንም የነገሩን ነው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 ስለ ሰማናቸውና ስለ ዐወቅናቸው፥ አባቶቻችንም ስለ ነገሩን ነገሮች እናገራለሁ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 ደማ​ቸ​ው​ንም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ዙሪያ እንደ ውኃ አፈ​ሰሱ፥ የሚ​ቀ​ብ​ራ​ቸ​ውም አጡ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 78:3
9 Referencias Cruzadas  

ለመዘምራን አለቃ፥ የቆሬ ልጆች ትምህርት።


በኃይለኛ ነፋስ የተርሴስን መርከቦች ትሰብራለህ።


በዚያም ቀን፦ “ከግብጽ በወጣሁ ጊዜ ጌታ ስላደረገልኝ ነው” ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ።


ይህም በልጅህና በልጅ ልጅህ ጆሮ እንድትነግርና ግብፃውያንን እንዴት እንዳሞኘኋቸው፥ በመካከላቸው ያስቀመጥኩት ምልክቶቼም ጌታ እንደሆንኩ እንድታውቁ ነው።”


“እነሆ፥ ይህን ሁሉ ዓይኔ አየች፥ ጆሮዬም ሰምታ አስተዋለችው።


ትውልደ ትውልድ ሥራህን ያመሰግናሉ፥ ኃይልህንም ያወራሉ።


እኔ ዛሬ እንደማደርግ ሕያዋን እነርሱ ያመሰግኑሃል፤ አባት ለልጆቹ እውነትህን ያስታውቃል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios