Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 73:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 ልቤ ነድዶአልና፥ ኩላሊቴም ቀልጦአልና፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 ነፍሴ በተማረረች ጊዜ፣ ልቤም በተቀሠፈ ጊዜ፣

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 ኅሊናዬን በጣም መረረው፤ ልቤም ተሰበረ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 ችግ​ረኛ አፍሮ አይ​መ​ለስ፤ ድሃና ምስ​ኪን ስም​ህን ያመ​ሰ​ግ​ናሉ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 73:21
5 Referencias Cruzadas  

በጌታ ጽና በተዕግሥትም ጠብቀው። መንገዱም በቀናችለትና በሚያደባ ሰው አትቅና።


ቀስተኞቹ ከበቡኝ፥ ኩላሊቴንም ቈራረጠ፥ እርሱም አልራራም፥ ሐሞቴን በምድር ላይ አፈሰሰ።


ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኩላሊቴ ውስጥ ተከለ።


የክፉዎችን ሰላም አይቼ በዓመፀኞች ቀንቼ ነበርና።


የዳዊት መዝሙር። በክፉዎች ላይ አትቅና፥ ዓመፃንም በሚያደርጉ ላይ አትቅና፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios