Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 66:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ወደ ወጥመድ አገባኸን፥ በጀርባችንም መከራን አኖርህ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ወደ ወጥመድ አገባኸን፤ በጀርባችንም ሸክም ጫንህብን።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 በወጥመድ አጠመድከን፤ ከባድ ሸክምንም ጫንክብን።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 66:11
7 Referencias Cruzadas  

እንግዲህ እግዚአብሔር ጥፋተኛ እንዳደረገኝ፥ በመረቡም እንደ ከበበኝ እወቁ።


ሜም። ከላይ እሳትን ወደ አጥንቴ ሰደደ በረታችበትም፥ ለእግሬ ወጥመድ ዘረጋ ወደ ኋላም መለሰኝ፥ አጠፋኝም ቀኑንም ሁሉ አደከመኝ።


መረቤንም በእርሱ ላይ እዘረጋለሁ፥ በወጥመዴም ይያዛል፥ ወደ ከለዳውያን ምድር ወደ ባቢሎን አመጣዋለሁ፥ ሆኖም አያያትም በዚያም ይሞታል።


በመሄድ ላይ ሳሉ መረቤን በላያቸው እዘረጋለሁ፤ እንደ ሰማይ ወፎች አወርዳቸዋለሁ፤ በጉባኤያቸው ላይ እንደተላለፈው እገሥጻቸዋለሁ።


ከክፉ አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን።’


ጌታ ሆይ፥ ሀብቱን ባርክ፥ የእጁንም ሥራ ተቀበል፤ የጠላቱን አከርካሪ ስበር፤ የሚጠሉትም ዳግመኛ አይነሡ።”


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos