መዝሙር 48:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እግዚአብሔር በአዳራሾችዋ መጠጊያ ሆኖ ይታወቃል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እነሆ፤ ነገሥታት ተባብረው መጡ፤ አንድ ላይ ሆነውም ገሠገሡ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 ከተማይቱን ለማጥቃት ነገሥታት ኀይላቸውን አሰባሰቡ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በጆሮዬ ምሳሌ አደምጣለሁ፥ በበገናም ነገሬን እገልጣለሁ። Ver Capítulo |