መዝሙር 35:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በበጎ ፈንታ ክፋትን መለሱልኝ፥ ለብቻዬም ቀረሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በበጎ ፈንታ ክፉ መለሱልኝ፤ ነፍሴንም ብቸኛ አደረጓት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እኔን ብቸኛ አድርገው ደግን በክፉ መለሱልኝ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ዐመፃን የሚያደርጉ ሁሉ በዚያ ይወድቃሉ፤ ይሰደዳሉ፥ መቆምም አይችሉም። Ver Capítulo |