መዝሙር 33:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ከማደሪያው ቦታ ሆኖ በምድር ወደሚኖሩ ሁሉ ተመለከተ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ከማደሪያው ቦታ ሆኖ፣ በምድር ወደሚኖሩት ሁሉ ይመለከታል፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 በዙፋኑ ላይ ሆኖ በምድር ላይ ያሉትን ሁሉ ያያል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ከክፉ ሽሽ፥ መልካምንም አድርግ፤ ሰላምን ሻት፥ ተከተላትም። Ver Capítulo |