Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 18:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 ጠላቶቼን አሳድጄ ያዝኋቸው፤ እስኪጠፉም ድረስ ወደ ኋላ አልተመለስሁም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 ጠላቶቼን አሳድጄ እደርስባቸዋለሁ፤ ሳላጠፋቸውም ወደ ኋላ አልመለስም።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 18:37
14 Referencias Cruzadas  

አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፥ ለያዕቆብ መድኃኒትን እዘዝ።


አየሁም፤ እነሆም ነጭ ፈረስ ወጣ፤ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ቀስት ነበረው፤ አክሊልም ተሰጠው፤ ድል እየነሣ፥ ድልም ለመንሣት ወጣ።


ክፉዎቸ ግን ይጠፋሉ፥ የጌታ ጠላቶች እንደ መስክ ውበት፥ እንደ ጢስም ተንነው ይጠፋሉ።


በነፋስ ፊት እንዳለ ትቢያ ይሁኑ፥ የጌታም መልአክ ያስጨንቃቸው።


ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።


እደሰታለሁ፥ በአንተም ሐሤትን አደርጋለሁ፥ ልዑል ሆይ፥ ለስምህ እዘምራለሁ።


የሚከቡኝን አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።


እግሮች እንዳይናወጡ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።


በጠላቴ እጅ አልዘጋኸኝም፥ በሰፊም ስፍራ እግሮቼን አቆምህ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios