Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 136:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 የኤርትራን ባሕር በየክፍሉ የከፈለውን፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ቀይ ባሕር ለሁለት የከፈለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ቀይ ባሕርን ከፈለ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 136:13
8 Referencias Cruzadas  

ባሕርን ከፍሎ አሳለፋቸው፥ ውኆችን እንደ ግንብ አቆመ።


በደረቅ ምድር እንደሚያልፉ የኤርትራን ባሕር በእምነት ተሻገሩ፤ የግብጽ ሰዎች ግን ሲሞክሩ ሰመጡ።


አንተ ባሕርን በኃይልህ ከፈልካት፥ የአውሬዎችን ራስ በውኃ ውስጥ ሰበርህ።


የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በደረቅ ምድር ተራመዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው ግድግዳ ሆኑላችው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios