Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 121:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከጌታ ዘንድ ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ረድኤቴ ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይመጣል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ርዳታዬ የሚመጣው ሰማይንና ምድርን ከፈጠረ ከእግዚአብሔር ነው።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሆይ፥ እግ​ሮ​ቻ​ችን በአ​ደ​ባ​ባ​ዮ​ችሽ ቆሙ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 121:2
10 Referencias Cruzadas  

እኔ አምላክህ ጌታ ነኝ፦ “አትፍራ፥ እረዳሃለሁ” ብዬ ቀኝህን የያዝኩ።


ረድኤታችን ሰማይንና ምድርን በሠራ በጌታ ስም ነው።


ስለዚህ በመተማመን፥ “ጌታ ይረዳኛልና አልፈራም፤ ሰው ምን ያደርገኛል?” እንላለን።


ለመዘምራን አለቃ፥ ስለ ምሥጢር፥ የቆሬ ልጆች መዝሙር።


ጌታ ግን እንደ አስፈሪ ተዋጊ ከእኔ ጋር ነው፤ ስለዚህ አሳዳጆቼ ይሰናከላሉ አያሸንፉም፤ አይከናወንላቸውምና በጽኑ እፍረት ያፍራሉ፥ ለዘለዓለምም በማይረሳ ውርደት ይዋረዳሉ።


እናንተ ሰማይንና ምድርን በሠራ ጌታ የተባረካችሁ ሁኑ።


እስራኤል ሆይ! በእኔ በረዳትህ ላይ በመነሣትህ ጠፍተሀል።


በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios