Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:83 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

83 በጢስ ውስጥ እንዳለ አቁማዳ ሆኛለሁና፥ ሥርዓትህን ግን አልረሳሁም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

83 ጢስ የጠጣ የወይን አቍማዳ ብመስልም፣ ሥርዐትህን አልረሳሁም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

83 ጢስ በሚጤስበት ቤት ተሰቅሎ እንደ ተጨማደደ የወይን ጠጅ አቊማዳ ከጥቅም ውጪ ሆኜአለሁ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ሕግህን አልረሳሁም።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:83
6 Referencias Cruzadas  

ቆዳዬ ጠቈረ፥ ከእኔም ተለይቶ እርግፍግፍ አለ፥ አጥንቴም ከትኩሳት የተነሣ ተቃጠለ።


እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፥ ትእዛዛትህን አልረሳሁምና ባርያህን ፈልገው።


የኀጥኣን ገመዶች ተተበተቡብኝ፥ ሕግህን ግን አልረሳሁም።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


እንደ ውኃ ፈሰስሁ፥ አጥንቶቼም ሁሉ ተለያዩ፥ ልቤ እንደ ሰም ሆነ፥ በአንጀቴም መካከል ቀለጠ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios