Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:77 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

77 ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

77 ሕግህ ደስታዬ ነውና፣ በሕይወት እኖር ዘንድ ቸርነትህ ትምጣልኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

77 በሕግህ ደስ ስለሚለኝ ሕያው ሆኜ ለመኖር እችል ዘንድ ርኅራኄ አድርግልኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:77
11 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


አቤቱ፥ እንደ ቃልህ፥ ምሕረትህና መድኃኒትህ ይምጡልኝ።


ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ለአገስልጋይህ መልካም አድርግለት፤ ሕያው እንድሆን፥ ቃልህንም እንድጠብቅ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios