Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:74 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

74 በቃልህ ታምኛለሁና የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይላቸዋል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

74 ቃልህን ተስፋ አድርጌአለሁና፣ የሚፈሩህ እኔን አይተው ደስ ይበላቸው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

74 በተስፋ ቃልህ ስለምታመን አንተን የሚያከብሩ ሁሉ እኔን በሚያዩበት ጊዜ ደስ ይበላቸው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:74
10 Referencias Cruzadas  

እግዚአብሔርን የምትፈሩት ሁሉ፥ ኑ፥ ስሙኝ፥ ለነፍሴ ያደረገላትን ልንገራችሁ።


የሚፈሩህና ምስክሮችህን የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።


በቃልህ ታምኛለሁና ለሚሰድቡኝ በነገር እመልስላቸዋለሁ።


ሰማይና ምድር ያልፋሉ ቃሌ ግን አያልፍም።


በዚያን ጊዜ ጌታን የሚፈሩ እርስ በእርሳቸው ተነጋገሩ፤ ጌታም አደመጠ፥ ሰማም፥ ጌታን ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያከብሩ የመታሰቢያ መጽሐፍ በፊቱ ተጻፈ።


ወዳጆችህ ይድኑ ዘንድ፥ በቀኝህ አድን አድምጠኝም።


ማለዳ ጮኽሁ፥ ቃልህንም ተስፋ አድርጌአለሁ።


በፍርድህም ታምኛለሁና የእውነትን ቃል ከአፌ ፈጽመህ አታርቅ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios