Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 የእውነትህን መንገድ መረጥሁ፥ ፍርድህንም አልረሳሁም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 የእውነትን መንገድ መርጫለሁ፤ ሕግህንም ፊት ለፊቴ አድርጌአለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ታማኝ ለመሆንና ሕግህን ለመጠበቅ ወስኜአለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:30
16 Referencias Cruzadas  

እውቀትን ጠልተዋልና፥ ጌታንም መፍራት አልመረጡምና፥


የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያምም መልካሙን ድርሻ መርጣለች፤ ከእርሷም አይወሰድባትም።”


የሐሰትን መንገድ ከእኔ አርቅ፥ የሕግህንም ጸጋ ስጠኝ፥


ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ፥ አዲስ እንደ ተወለዱ ሕፃናት ንጹሑን መንፈሳዊ ወተት ተመኙ፤


ከልጆችሽ አንዳንዶቹ ከአባት እንደተቀበልነው ትእዛዝ መሠረት በእውነት የሚመላለሱ ሆነው በማግኘቴ እጅግ ደስ ብሎኛል።


የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


ጌታንም ማገልገል ክፉ መስሎ ቢታያችሁ፥ አባቶቻችሁ በወንዝ ማዶ ሳሉ ያገለገሉአቸውን አማልክት ወይም በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞራውያንን አማልክት ታገለግሉ እንደሆነ፥ የምታገለግሉትን ዛሬ ምረጡ። እኔና ቤቴ ግን ጌታን እናገለግላለን።”


እኔ ግን እውነትን ስለምናገር አታምኑኝም።


ትእዛዛትህን መርጫለሁና እጅህ የሚያድነኝ ይሁን።


ከጥንት የነበረውን ፍርድህን አሰብሁ፥ አቤቱ፥ ተጽናናሁም።


ዛሬ እኔ የማዝህ እነዚህን ቃላትም በልብህ አኑር።


የጌታን መንገድ ጠብቄአለሁና፥ በአምላኬም አላመፅሁም።


ፍርዱ ሁሉ በፊቴ ነበረና፥ ሥርዓቱንም ከፊቴ አላራቅሁም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios