Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:170 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

170 ልመናዬ ወደ ፊትህ ትድረስ፥ እንደ ቃልህ አድነኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

170 ልመናዬ ከፊትህ ይድረስ፤ እንደ ቃልህም ታደገኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

170 ልመናዬ ወደ አንተ ይድረስ፤ በተስፋ ቃልህም መሠረት አድነኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:170
9 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ እንደ ቃልህ፥ ምሕረትህና መድኃኒትህ ይምጡልኝ።


ወደ መቅደስህ ማደሪያ እጄን ባነሣሁ ጊዜ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን የልመናዬን ቃል ስማ።


አሁንም ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ለአገልጋይህና ለቤቱ የሰጠኸውን ተስፋ ለዘለዓለም ጠብቅለት፤ እንደተናገርኸውም ፈጽም፤


አቤቱ በአንተ ታመንሁ፥ ለዘለዓለም አልፈር፥ በጽድቅህም አድነኝ።


እኔ የአንተ ነኝ፥ ፍርድህን ፈልጌአለሁና አድነኝ።


ጌታዬ ንጉሥ ሆይ! እንድትሰማኝ አሁን እለምንሃለሁ፤ እባክህ፥ ልመናዬ ወደ አንተ ይድረስ፤ በዚያ እንዳልሞት ወደ ጸሐፊው ወደ ዮናታን ቤት አትመልሰኝ።”


ነቢዩንም ኤርምያስን እንዲህ አሉት፦ “በዐይኖችህ እንደምታየን ከብዙ ጥቂት ተርፈናልና ልመናችን እባክህ፥ በፊትህ ትድረስ፥ ስለ እኛና ስለዚህ ትሩፍ ሁሉ ለጌታ ለአምላክህ ጸልይ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios