Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:166 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

166 አቤቱ፥ ማዳንህን ተስፋ አደርግሁ፥ ትእዛዛትህንም ጠበቅሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

166 እግዚአብሔር ሆይ፤ ማዳንህን ተስፋ አደርጋለሁ፤ ትእዛዝህንም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

166 እግዚአብሔር ሆይ! አዳኝነትህን በተስፋ እጠባበቃለሁ፤ ትእዛዞችህንም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:166
10 Referencias Cruzadas  

ጌታ ሆይ፥ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ነፍሴ መድኃኒትህን ናፈቀች፥ በቃልህም ታመንሁ።


ፈቃዱን ሊያደርግ የሚወድ ቢኖር፥ እርሱ ይህ ትምህርት ከእግዚአብሔር እንደሆነ ወይንም እኔ ከራሴ የምናገር እንደሆነ ያውቃል።


ምስጋናን የሚሠዋ ያከብረኛል፥ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።


ፍሩ፥ ኃጢአትንም አትሥሩ፥ በመኝታችሁ ሳላችሁ በልባችሁ አስቡ፥ ዝምም በሉ።


ሰው ዝም ብሎ የእግዚአብሔርን ማዳን ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios