Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:162 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

162 ብዙ ምርኮ እንዳገኘ በቃልህ ደስ አለኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

162 ትልቅ ምርኮ እንዳገኘ ሰው፣ በቃልህ ደስ አለኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

162 ብዙ ምርኮ አግኝቶ እንደሚደሰት ሰው በተስፋ ቃልህ እጅግ ደስ ይለኛል።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:162
7 Referencias Cruzadas  

ቃላትህ ተገኝተዋል እኔም በልቼአቸዋለሁ፤ አቤቱ! የሠራዊት አምላክ ጌታ ሆይ! በስምህ ተጠርቻለሁና ቃላትህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆኑኝ።


ከአእላፋት ወርቅና ብር ይልቅ የአፍህ ሕግ ይሻለኛል። ዮድ።


የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ዳዊትን ወደ ታች መርቶ ባደረሰው ጊዜም፥ እነሆ ወራሪዎቹ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ታላቅ ምርኮ የተነሣ በየቦታው ተበታትነው ይበሉ፥ ይጠጡና ይዘፍኑ፥ ይጨፍሩም ነበር።


ምድያም ድል በተመታ ጊዜ እንደ ሆነው፤ የከበዳቸውን ቀንበር፤ በትከሻቸው ላይ የነበረውን በትር፤ የተጨቈኑበትንም ዘንግ ሰብረህላቸዋል።


ከዕቡያን ጋር ምርኮ ከመካፈል ከትሑታን ጋር በተዋረደ መንፈስ መሆን ይሻላል።


በብልጽግና እንደሚደሰቱ ሁሉ በሕጎችህ መንገድ ደስ አለኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios