Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:153 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

153 ሕግህን አልረሳሁምና ችግሬን ተመልከት አድነኝም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

153 ሕግህን አልረሳሁምና፣ ሥቃዬን ተመልከት፤ ታደገኝም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

153 እኔ ሕግህን አልረሳሁም፤ ስለዚህ ችግሬን ተመልክተህ አድነኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:153
14 Referencias Cruzadas  

“አሁንም አምላካችን ሆይ፥ ቃል ኪዳንና ምሕረትን የምትጠብቅ ታላቅና ኃያል የተፈራኸውም አምላክ ሆይ፥ ከአሦር ነገሥታት ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በእኛና በነገሥታቶቻችን በአለቆቻችንም በካህናቶቻችንም በነብዮቻችንም በአባቶቻችንም በሕዝብህ ሁሉ ላይ የደረሰው መከራ ሁሉ በፊትህ ጥቂት መስሎ አይታይህ።


ነፍሴ ሁልጊዜ በእጅህ ውስጥ ናት፥ ሕግህን ግን አልረሳሁም።


እኔ ታናሽና የተናቅሁ ነኝ፥ ትእዛዛትህን ግን አልረሳሁም።


ትእዛዝህን እንደ ወደድሁ ተመልከት፥ አቤቱ፥ በምሕረትህ ሕያው አድርገኝ።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፥ ትእዛዛትህን አልረሳሁምና ባርያህን ፈልገው።


ለዘለዓለም ለእኔ ነውና ትእዛዝህ ከጠላቶቼ ይልቅ አስተዋይ አደረገኝ።


ጠላቶቼ እንደበዙ እይ፥ የግፍም ጥል ጠልተውኛል።


ደምን የሚበቀል እርሱ አስቦአልና፥ የድሆችንም ጩኸት አልረሳምና።


ልጄ ሆይ፥ ሕጌን አትርሳ፥ ልብህም ትእዛዛቴን ይጠብቅ።


ሬስ። አቤቱ፥ እይ፥ በማን ላይ እንደዚህ እንዳደረግህ ተመልከት። በውኑ ሴቶች ፍሬያቸውን፥ ያቀማጠሉአቸውን ሕፃናት፥ ይበላሉን? በውኑ ካህኑና ነቢዩ በጌታ መቅደስ ውስጥ ይገደላሉን?


አቤቱ፥ የሆነብንን አስብ፥ ተመልከት ስድባችንንም እይ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos