Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:146 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

146 ወደ አንተ ጮኽሁ፥ አድነኝ፥ ምስክርህንም እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

146 ወደ አንተ እጣራለሁና አድነኝ፤ ምስክርነትህንም እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

146 ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ አድነኝም፤ እኔም ሕግህን እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:146
7 Referencias Cruzadas  

መድኃኒታችንም ከኃጢአት ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።


ከሰው ግፍ አድነኝ፥ ትእዛዝህንም እጠብቃለሁ።


ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።”


ሕጉን የሚጠብቁ፥ በፍጹም ልብ የሚሹት ምስጉኖች ናቸው፥


እኔ የአንተ ነኝ፥ ፍርድህን ፈልጌአለሁና አድነኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios