Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:138 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

138 ምስክርህን በጽድቅ አዘዝህ፥ እጅግም ቅን ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

138 ምስክርነትህን በጽድቅ አዘዝህ፤ እጅግ አስተማማኝም ነው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

138 ሕግህ በፍጹም እውነትና ትክክል ነው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:138
5 Referencias Cruzadas  

ምስክርህ ለዘለዓለም ጽድቅ ነው፥ እንዳስተውል አድርገኝ፥ በሕይወትም አኑረኝ።


ትእዛዛትህ ሁሉ እውነት ናቸው፥ በዓመፅ አሳድደውኛል፥ እርዳኝ።


ከግብጽ በወጡ ጊዜ ሙሴ ለእስራኤል ልጆች የተናገረው ምስክርና ሥርዓት፥ ሕጎችም እነዚህ ናቸው።


በዓይናችሁ ፊት ዛሬ እንዳኖርኩት እንደዚህ ሕግ ሁሉ ጽድቅ የሆነች ሥርዓትና ሕግጋት ያለው ታላቅ ሕዝብስ የት ይገኛል?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos