Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:135 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

135 በባርያህ ላይ ፊትህን አብራ፥ ሥርዓትህንም አስተምረኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

135 በባሪያህ ላይ ፊትህን አብራ፤ ሥርዐትህንም አስተምረኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

135 የፊትህን ብርሃን ለባሪያህ አብራለት፤ ሕግህንም አስተምረኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:135
14 Referencias Cruzadas  

የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በጌታም ታመኑ።


በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን እንዲያስተውሉ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤


ከአንተም አንራቅ፥ አድነን ስምህንም እንጠራለን።


ለጎረቤቶቻችን መከራከርያ አደረግኸን፥ ጠላቶቻችንም ይሣለቁብናል።


በኤፍሬምና በብንያም በምናሴም ኃይልህን አንሣ እኛንም ለማዳን ና።


እነሆ፥ እግዚአብሔር በኃይሉ ልዑል ነው፥ እንደ እርሱስ ያለ አስተማሪ ማን ነው?


መንገዶቼን ዘረዘርሁ፥ ሰማኸኝም፥ ደንቦችህን አስተምረኝ።


አቤቱ፥ አንተ ቡሩክ ነህ፥ ደንቦችህን አስተምረኝ።


ለመዘምራን አለቃ፥ በመለከቶች፥ ስለ አሦራውያን፥ የአሳፍ የምስክር መዝሙር።


የማላየውን ነገር አንተ አስተምረኝ፥ ኃጢአትንም ሠርቼ እንደሆነ፥ ደግሜ አልሠራም የሚለው ማን ነው?


ወደ እግዚአብሔር ይጸልያል፥ እርሱም ይሰማዋል፥ ፊቱንም በደስታ ያሳየዋል፥ ለሰውም የጽድቁን ዋጋ ይመልስለታል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios