Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:131 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

131 አፌን ከፈትሁ፥ አለከለክሁም፥ ወደ ትእዛዝህ ናፍቄአለሁና።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

131 ትእዛዝህን ናፍቄአለሁና፣ አፌን ከፈትሁ፤ አለከለክሁም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

131 ትእዛዞችህን በጣም ከመናፈቄ የተነሣ አፌን በጒጒት እከፍታለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:131
11 Referencias Cruzadas  

ለመዘምራን አለቃ፥ የቆሬ ልጆች ትምህርት።


ፍርዶችህን ሁልጊዜ በመፈለግ ነፍሴ በናፍቆት ደቀቀች።


ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ፥ አዲስ እንደ ተወለዱ ሕፃናት ንጹሑን መንፈሳዊ ወተት ተመኙ፤


ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ለመኖር ጣሩ፤ ያለ ቅድስናም ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና ለመቀደስም ፈልጉ።


አንተስ ብትሰማኝ ሌላ አምላክ አይሆንልህም፥ ለሌላ አምላክም አትሰግድም።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ብዙ ምርኮ እንዳገኘ በቃልህ ደስ አለኝ።


ዝናብን እንደሚጠብቁ በትዕግሥት ጠበቁኝ፥ የበልግን ዝናብ እንደሚሹ አፋቸውን ከፈቱ።


እነሆ፥ ትእዛዝህን ናፈቅሁ፥ በጽድቅህ ሕያው አድርገኝ።


አገልጋይ ጥላ እንደሚመኝ፥ ምንደኛም ደመወዙን እንደሚጠብቅ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios