Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:119 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

119 የምድርን ኃጢአተኞች ሁሉ እንደ ርኩሰት አጠፋሃቸው፥ ስለዚህ ምስክርህን ወደድሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

119 የምድርን ክፉዎች ሁሉ እንደ ጥራጊ አስወገድሃቸው፤ ስለዚህ ምስክርህን ወደድሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

119 ክፉዎችን ሁሉ እንደ ቆሻሻ ነገር ታስወግዳቸዋለህ፤ ስለዚህ ሥርዓትህን እወዳለሁ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:119
12 Referencias Cruzadas  

ያንጊዜ ‘ከቶ አላውቃችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ’ እላቸዋለሁ።


መንሹ በእጁ ነው፤ አውድማውንም ያጠራል፤ ስንዴውን በጎተራ ይከተዋል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል።”


ጌታ ጥሎአቸዋልና ‘የተጣለ ብር’ ብለው ይጠሩአቸዋል።”


እጄን በአንቺ ላይ አነሣለሁ፤ ዝገትሽን ፈጽሜ አጠራለሁ፤ ጉድፍሽንም ሁሉ አስወግዳለሁ።


የልቤ ደስታ ነውና ምስክርህን ለዘለዓለም ወረስሁ።


ዐመፅ እንደ ሟርተኛነት ያለ ኃጢአት፥ እልኸኝነትም እንደ ጣዖት አምልኮ ያለ ክፉ ነገር ነው፤ አንተ የጌታን ቃል ንቀሃልና እርሱም ንጉሥ እንዳትሆን ንቆሃል።”


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios