Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 119:107 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

107 እጅግ ተቸገርሁ፥ አቤቱ፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

107 እጅግ ተቸግሬአለሁ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ ቃልህ መልሰህ ሕያው አድርገኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

107 እግዚአብሔር ሆይ! ሥቃዬ እጅግ ከባድ ስለ ሆነ በተስፋ ቃልህ መሠረት በሕይወት አኑረኝ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:107
6 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ ስለ ስምህ ሕያው አድርገኝ፥ በጽድቅህም ነፍሴን ከመከራዋ አውጣት።


ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


ጌታ ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።


እንደ ምሕረትህ ሕያው አድርገኝ፥ የአፍህንም ምስክር እጠብቃለሁ።


ለመዘምራን አለቃ በበገናዎች ስለ ስምንተኛ፥ የዳዊት መዝሙር።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios