Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 118:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በኃያላን ከመታመን ይልቅ በጌታ መጠለል ይሻላል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በመሪዎች ከመመካት ይልቅ፥ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ጐል​ማሳ መን​ገ​ዱን በምን ያቀ​ናል? ቃል​ህን በመ​ጠ​በቅ ነው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 118:9
8 Referencias Cruzadas  

በእጅህ በያዙህ ጊዜ ተሰበርህ ትከሻቸውን ሁሉ ቆረጥህ፤ በአንተ ላይ ሲደገፉ ተሰበርህ ወገባቸውንም ሁሉ አንቀጠቀጥህ።”


አሦርም የሰው ባልሆነ ሰይፍ ይወድቃል፥ የሰውም ያልሆነ ሰይፍ ይበላዋል፤ ከሰይፍም ይሸሻል ጐበዛዝቱም ገባሮች ይሆናሉ።


ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ ጌታንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!


አሁንም፦ “ጌታን አልፈራንምና ንጉሥ የለንም፤ ንጉሥስ ለእኛ ምን ያደርግልናል?” ይላሉ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios