መዝሙር 102:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 እነርሱ ይጠፋሉ፥ አንተ ግን ትኖራለህ፥ ሁላቸውም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ እንደ መጐናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ፥ ይለወጣሉም፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 አንተ ግን ያው አንተ ነህ፤ ዘመንህም ፍጻሜ የለውም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 አንተ ግን ለዘለዓለም ያው ነህ፤ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም። Ver Capítulo |