ምሳሌ 8:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ትምህርቴን ስሙ፥ ጠቢባንም ሁኑ፥ ቸል አትበሉትም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ምክሬን አድምጡ፤ ጥበበኞች ሁኑ፤ ቸልም አትበሉት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 የምትማሩትን አስተውሉ፤ ብልኆች ሁኑ፤ ቸልም አትበሉት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 ጥበብን ስሙ፥ ጠቢባንም ሁኑ፥ ቸልም አትበሉት። Ver Capítulo |